ድምፅ አቅራቢ (Qari)
የአጫዋች ሁነታ (Play Mode)
1
Verse Detail
إِذَا السَّمَاءُ انفَطَرَتْ
ሰማይ በተሰነጠቀች ጊዜ፤
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
إِذَا السَّمَاءُ انفَطَرَتْ
ሰማይ በተሰነጠቀች ጊዜ፤
2
Verse Detail
وَإِذَا الْكَوَاكِبُ انتَثَرَتْ
ከዋክብትም ተበታትነው በወደቁ ጊዜ፤
وَإِذَا الْكَوَاكِبُ انتَثَرَتْ
ከዋክብትም ተበታትነው በወደቁ ጊዜ፤
3
Verse Detail
وَإِذَا الْبِحَارُ فُجِّرَتْ
ባሕሮችም በተከፈቱና በተደበላለቁ ጊዜ፤
وَإِذَا الْبِحَارُ فُجِّرَتْ
ባሕሮችም በተከፈቱና በተደበላለቁ ጊዜ፤
4
Verse Detail
وَإِذَا الْقُبُورُ بُعْثِرَتْ
መቃብሮችም በተገለባበጡና (ሙታን) በተነሱ ጊዜ፤
وَإِذَا الْقُبُورُ بُعْثِرَتْ
መቃብሮችም በተገለባበጡና (ሙታን) በተነሱ ጊዜ፤
5
Verse Detail
عَلِمَتْ نَفْسٌ مَّا قَدَّمَتْ وَأَخَّرَتْ
ማንኛይቱም ነፍስ ያስቀደመችውንና ያቆየችውን ታውቃለች፡፡
عَلِمَتْ نَفْسٌ مَّا قَدَّمَتْ وَأَخَّرَتْ
ማንኛይቱም ነፍስ ያስቀደመችውንና ያቆየችውን ታውቃለች፡፡
6
Verse Detail
يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ
አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?
يَا أَيُّهَا الْإِنسَانُ مَا غَرَّكَ بِرَبِّكَ الْكَرِيمِ
አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?
7
Verse Detail
الَّذِي خَلَقَكَ فَسَوَّاكَ فَعَدَلَكَ
በዚያ በፈጠረህ አካለ ሙሉም ባደረገህ ባስተካከለህም፡፡
الَّذِي خَلَقَكَ فَسَوَّاكَ فَعَدَلَكَ
በዚያ በፈጠረህ አካለ ሙሉም ባደረገህ ባስተካከለህም፡፡
8
Verse Detail
فِي أَيِّ صُورَةٍ مَّا شَاءَ رَكَّبَكَ
በማንኛውም በሻው ቅርፅ በገጣጠመህ (ጌታህ ምን አታለለህ)፡፡
فِي أَيِّ صُورَةٍ مَّا شَاءَ رَكَّبَكَ
በማንኛውም በሻው ቅርፅ በገጣጠመህ (ጌታህ ምን አታለለህ)፡፡
9
Verse Detail
كَلَّا بَلْ تُكَذِّبُونَ بِالدِّينِ
ተከልከሉ፤ በእውነቱ በፍርዱ ቀን ታስተባብላላችሁ፡፡
كَلَّا بَلْ تُكَذِّبُونَ بِالدِّينِ
ተከልከሉ፤ በእውነቱ በፍርዱ ቀን ታስተባብላላችሁ፡፡
10
Verse Detail
وَإِنَّ عَلَيْكُمْ لَحَافِظِينَ
በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትኾኑ፤
وَإِنَّ عَلَيْكُمْ لَحَافِظِينَ
በእናንተ ላይ ተጠባባቂዎች ያሉባችሁ፤ ስትኾኑ፤
11
Verse Detail
كِرَامًا كَاتِبِينَ
የተከበሩ ጸሐፊዎች የኾኑ፤ (ተጠባባቂዎች)፡፡
كِرَامًا كَاتِبِينَ
የተከበሩ ጸሐፊዎች የኾኑ፤ (ተጠባባቂዎች)፡፡
12
Verse Detail
يَعْلَمُونَ مَا تَفْعَلُونَ
የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፡፡
يَعْلَمُونَ مَا تَفْعَلُونَ
የምትሠሩትን ሁሉ የሚያውቁ፡፡
13
Verse Detail
إِنَّ الْأَبْرَارَ لَفِي نَعِيمٍ
እውነተኞቹ ምእምናን በእርግጥ በገነት ውስጥ ናቸው፡፡
إِنَّ الْأَبْرَارَ لَفِي نَعِيمٍ
እውነተኞቹ ምእምናን በእርግጥ በገነት ውስጥ ናቸው፡፡
14
Verse Detail
وَإِنَّ الْفُجَّارَ لَفِي جَحِيمٍ
ከሓዲዎቹም በእርግጥ በገሀነም ውስጥ ናቸው፡፡
وَإِنَّ الْفُجَّارَ لَفِي جَحِيمٍ
ከሓዲዎቹም በእርግጥ በገሀነም ውስጥ ናቸው፡፡
15
Verse Detail
يَصْلَوْنَهَا يَوْمَ الدِّينِ
በፍርዱ ቀን ይገቧታል፡፡
يَصْلَوْنَهَا يَوْمَ الدِّينِ
በፍርዱ ቀን ይገቧታል፡፡
16
Verse Detail
وَمَا هُمْ عَنْهَا بِغَائِبِينَ
እነርሱም ከርሷ ራቂዎች አይደሉም፡፡
وَمَا هُمْ عَنْهَا بِغَائِبِينَ
እነርሱም ከርሷ ራቂዎች አይደሉም፡፡
17
Verse Detail
وَمَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الدِّينِ
የፍርድ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
وَمَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الدِّينِ
የፍርድ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
18
Verse Detail
ثُمَّ مَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الدِّينِ
ከዚያም የፍርዱ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
ثُمَّ مَا أَدْرَاكَ مَا يَوْمُ الدِّينِ
ከዚያም የፍርዱ ቀን ምን እንደኾነ ምን አሳወቀህ?
19
Verse Detail
يَوْمَ لَا تَمْلِكُ نَفْسٌ لِّنَفْسٍ شَيْئًا ۖ وَالْأَمْرُ يَوْمَئِذٍ لِّلَّهِ
(እርሱ) ማንኛይቱም ነፍስ ለሌላይቱ ነፍስ ምንም ማድረግን የማትችልበት ቀን ነው፡፡ ነገሩም ሁሉ በዚያ ቀን ለአላህ ብቻ ነው፡፡
يَوْمَ لَا تَمْلِكُ نَفْسٌ لِّنَفْسٍ شَيْئًا ۖ وَالْأَمْرُ يَوْمَئِذٍ لِّلَّهِ
(እርሱ) ማንኛይቱም ነፍስ ለሌላይቱ ነፍስ ምንም ማድረግን የማትችልበት ቀን ነው፡፡ ነገሩም ሁሉ በዚያ ቀን ለአላህ ብቻ ነው፡፡