ቀሪ (አንባቢ)
የንባብ ዘዴ
1
ዝርዝር መረጃ
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْغَاشِيَةِ
የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን?
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
هَلْ أَتَاكَ حَدِيثُ الْغَاشِيَةِ
የሸፋኝቱ (ትንሣኤ) ወሬ መጣህን?
2
ዝርዝር መረጃ
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ خَاشِعَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ خَاشِعَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተዋራጆች ናቸው፡፡
3
ዝርዝር መረጃ
عَامِلَةٌ نَّاصِبَةٌ
ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡
عَامِلَةٌ نَّاصِبَةٌ
ሠሪዎች ለፊዎች ናቸው፡፡
4
ዝርዝር መረጃ
تَصْلَىٰ نَارًا حَامِيَةً
ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡
تَصْلَىٰ نَارًا حَامِيَةً
ተኳሳን እሳት ይገባሉ፡፡
5
ዝርዝር መረጃ
تُسْقَىٰ مِنْ عَيْنٍ آنِيَةٍ
በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡
تُسْقَىٰ مِنْ عَيْنٍ آنِيَةٍ
በጣም ከፈላች ምንጭ ይጋታሉ፡፡
6
ዝርዝር መረጃ
لَّيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٍ
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡
لَّيْسَ لَهُمْ طَعَامٌ إِلَّا مِن ضَرِيعٍ
ለእነርሱ ዶሪዕ ከሚባል (እሾሃም) ዛፍ እንጅ ሌላ ምግብ የላቸውም፡፡
7
ዝርዝር መረጃ
لَّا يُسْمِنُ وَلَا يُغْنِي مِن جُوعٍ
የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡
لَّا يُسْمِنُ وَلَا يُغْنِي مِن جُوعٍ
የማያሰባ ከረኃብም የማያብቃቃ ከኾነው፡፡
8
ዝርዝር መረጃ
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَّاعِمَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡
وُجُوهٌ يَوْمَئِذٍ نَّاعِمَةٌ
ፊቶች በዚያ ቀን ተቀማጣዮች ናቸው፡፡
9
ዝርዝር መረጃ
لِّسَعْيِهَا رَاضِيَةٌ
ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡
لِّسَعْيِهَا رَاضِيَةٌ
ለሥራቸው ተደሳቾች ናቸው፡፡
10
ዝርዝር መረጃ
فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡
فِي جَنَّةٍ عَالِيَةٍ
በከፍተኛ ገነት ውስጥ ናቸው፡፡
11
ዝርዝር መረጃ
لَّا تَسْمَعُ فِيهَا لَاغِيَةً
በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም፡፡
لَّا تَسْمَعُ فِيهَا لَاغِيَةً
በውስጧ ውድቅን ነገር አይሰሙም፡፡
12
ዝርዝር መረጃ
فِيهَا عَيْنٌ جَارِيَةٌ
በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አልሉ፡፡
فِيهَا عَيْنٌ جَارِيَةٌ
በውስጧ ፈሳሾች ምንጮች አልሉ፡፡
13
ዝርዝር መረጃ
فِيهَا سُرُرٌ مَّرْفُوعَةٌ
በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡
فِيهَا سُرُرٌ مَّرْفُوعَةٌ
በውስጧ ከፍ የተደረጉ አልጋዎች አልሉ፡፡
14
ዝርዝር መረጃ
وَأَكْوَابٌ مَّوْضُوعَةٌ
በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡
وَأَكْوَابٌ مَّوْضُوعَةٌ
በተርታ የተኖሩ ብርጭቆዎችም፡፡
15
ዝርዝር መረጃ
وَنَمَارِقُ مَصْفُوفَةٌ
የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡
وَنَمَارِقُ مَصْفُوفَةٌ
የተደረደሩ መከዳዎችም፡፡
16
ዝርዝር መረጃ
وَزَرَابِيُّ مَبْثُوثَةٌ
የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡
وَزَرَابِيُّ مَبْثُوثَةٌ
የተነጠፉ ስጋጃዎችም (አልሉ)፡፡
17
ዝርዝር መረጃ
أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!
أَفَلَا يَنظُرُونَ إِلَى الْإِبِلِ كَيْفَ خُلِقَتْ
(ከሓዲዎች) አይመለከቱምን? ወደ ግመል እንዴት እነደተፈጠረች!
18
ዝርዝር መረጃ
وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!
وَإِلَى السَّمَاءِ كَيْفَ رُفِعَتْ
ወደ ሰማይም እንዴት ከፍ እንደ ተደረገች!
19
ዝርዝር መረጃ
وَإِلَى الْجِبَالِ كَيْفَ نُصِبَتْ
ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!
وَإِلَى الْجِبَالِ كَيْفَ نُصِبَتْ
ወደ ተራራዎችም እንዴት እንደ ተቸከሉ!
20
ዝርዝር መረጃ
وَإِلَى الْأَرْضِ كَيْفَ سُطِحَتْ
ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?)
وَإِلَى الْأَرْضِ كَيْفَ سُطِحَتْ
ወደ ምድርም እንዴ እንደተዘረጋች (አይመለከቱምን?)
21
ዝርዝር መረጃ
فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنتَ مُذَكِّرٌ
አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡
فَذَكِّرْ إِنَّمَا أَنتَ مُذَكِّرٌ
አስታውስም፤ አንተ አስታዋሽ ብቻ ነህና፡፡
22
ዝርዝር መረጃ
لَّسْتَ عَلَيْهِم بِمُصَيْطِرٍ
በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡
لَّسْتَ عَلَيْهِم بِمُصَيْطِرٍ
በእነርሱ ላይ ተሿሚ (አስገዳጅ) አይደለህም፡፡
23
ዝርዝር መረጃ
إِلَّا مَن تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ
ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤
إِلَّا مَن تَوَلَّىٰ وَكَفَرَ
ግን (ከእውነት) የዞረና የካደ ሰው፤
24
ዝርዝር መረጃ
فَيُعَذِّبُهُ اللَّهُ الْعَذَابَ الْأَكْبَرَ
አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡
فَيُعَذِّبُهُ اللَّهُ الْعَذَابَ الْأَكْبَرَ
አላህ ታላቁን ቅጣት ይቀጣዋል፡፡
25
ዝርዝር መረጃ
إِنَّ إِلَيْنَا إِيَابَهُمْ
መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡
إِنَّ إِلَيْنَا إِيَابَهُمْ
መመለሻቸው ወደእኛ ብቻ ነው፡፡
26
ዝርዝር መረጃ
ثُمَّ إِنَّ عَلَيْنَا حِسَابَهُم
ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡
ثُمَّ إِنَّ عَلَيْنَا حِسَابَهُم
ከዚያም ምርመራቸው በእኛ ላይ ብቻ ነው፡፡