ድምፅ አቅራቢ (Qari)
የአጫዋች ሁነታ (Play Mode)
1
Verse Detail
لَا أُقْسِمُ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
በዚህ አገር (በመካ) እምላለሁ፡፡
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
لَا أُقْسِمُ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
በዚህ አገር (በመካ) እምላለሁ፡፡
2
Verse Detail
وَأَنتَ حِلٌّ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትኾን፡፡
وَأَنتَ حِلٌّ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትኾን፡፡
3
Verse Detail
وَوَالِدٍ وَمَا وَلَدَ
በወላጂም በወለዳቸውም ሰዎች (በአዳምና በዘሮቹ ሁሉ እምላለሁ)፡፡
وَوَالِدٍ وَمَا وَلَدَ
በወላጂም በወለዳቸውም ሰዎች (በአዳምና በዘሮቹ ሁሉ እምላለሁ)፡፡
4
Verse Detail
لَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ فِي كَبَدٍ
ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ኾኖ ፈጠርነው፡፡
لَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ فِي كَبَدٍ
ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ኾኖ ፈጠርነው፡፡
5
Verse Detail
أَيَحْسَبُ أَن لَّن يَقْدِرَ عَلَيْهِ أَحَدٌ
በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን?
أَيَحْسَبُ أَن لَّن يَقْدِرَ عَلَيْهِ أَحَدٌ
በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን?
6
Verse Detail
يَقُولُ أَهْلَكْتُ مَالًا لُّبَدًا
«ብዙን ገንዘብ አጠፋሁ» ይላል፡፡
يَقُولُ أَهْلَكْتُ مَالًا لُّبَدًا
«ብዙን ገንዘብ አጠፋሁ» ይላል፡፡
7
Verse Detail
أَيَحْسَبُ أَن لَّمْ يَرَهُ أَحَدٌ
አንድም ያላየው መኾኑን ያስባልን?
أَيَحْسَبُ أَن لَّمْ يَرَهُ أَحَدٌ
አንድም ያላየው መኾኑን ያስባልን?
8
Verse Detail
أَلَمْ نَجْعَل لَّهُ عَيْنَيْنِ
ለእርሱ ሁለት ዓይኖችን አላደረግንለትምን?
أَلَمْ نَجْعَل لَّهُ عَيْنَيْنِ
ለእርሱ ሁለት ዓይኖችን አላደረግንለትምን?
9
Verse Detail
وَلِسَانًا وَشَفَتَيْنِ
ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፡፡
وَلِسَانًا وَشَفَتَيْنِ
ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፡፡
10
Verse Detail
وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?
وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?
11
Verse Detail
فَلَا اقْتَحَمَ الْعَقَبَةَ
ዓቀበቲቱንም አልወጣም፡፡
فَلَا اقْتَحَمَ الْعَقَبَةَ
ዓቀበቲቱንም አልወጣም፡፡
12
Verse Detail
وَمَا أَدْرَاكَ مَا الْعَقَبَةُ
ዓቀበቲቱም (መውጣቷ) ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
وَمَا أَدْرَاكَ مَا الْعَقَبَةُ
ዓቀበቲቱም (መውጣቷ) ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
13
Verse Detail
فَكُّ رَقَبَةٍ
(እርሱ) ጫንቃን መልቀቅ ነው፡፡
فَكُّ رَقَبَةٍ
(እርሱ) ጫንቃን መልቀቅ ነው፡፡
14
Verse Detail
أَوْ إِطْعَامٌ فِي يَوْمٍ ذِي مَسْغَبَةٍ
ወይም የረኃብ ባለቤት በኾነ ቀን ማብላት፡፡
أَوْ إِطْعَامٌ فِي يَوْمٍ ذِي مَسْغَبَةٍ
ወይም የረኃብ ባለቤት በኾነ ቀን ማብላት፡፡
15
Verse Detail
يَتِيمًا ذَا مَقْرَبَةٍ
የዝምድና ባለቤት የኾነን የቲም፤
يَتِيمًا ذَا مَقْرَبَةٍ
የዝምድና ባለቤት የኾነን የቲም፤
16
Verse Detail
أَوْ مِسْكِينًا ذَا مَتْرَبَةٍ
ወይም የዐፈር ባለቤት የኾነን ድኻ (ማብላት ነው)፡፡
أَوْ مِسْكِينًا ذَا مَتْرَبَةٍ
ወይም የዐፈር ባለቤት የኾነን ድኻ (ማብላት ነው)፡፡
17
Verse Detail
ثُمَّ كَانَ مِنَ الَّذِينَ آمَنُوا وَتَوَاصَوْا بِالصَّبْرِ وَتَوَاصَوْا بِالْمَرْحَمَةِ
(ዐቀበቲቱን አልወጣም)፡፡ ከዚያም ከነዚያ ከአመኑትና በመታገስ አደራ ከተባባሉት፣ በማዘንም አደራ ከተባባሉት ሰዎች አልኾነም፡፡
ثُمَّ كَانَ مِنَ الَّذِينَ آمَنُوا وَتَوَاصَوْا بِالصَّبْرِ وَتَوَاصَوْا بِالْمَرْحَمَةِ
(ዐቀበቲቱን አልወጣም)፡፡ ከዚያም ከነዚያ ከአመኑትና በመታገስ አደራ ከተባባሉት፣ በማዘንም አደራ ከተባባሉት ሰዎች አልኾነም፡፡
18
Verse Detail
أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ
እነዚያ (ይህንን የፈጸሙ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡
أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ
እነዚያ (ይህንን የፈጸሙ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡
19
Verse Detail
وَالَّذِينَ كَفَرُوا بِآيَاتِنَا هُمْ أَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ
እነዚያም በአንቀጾቻችን የካዱት እነርሱ የግራ ጓዶች ናቸው፡፡
وَالَّذِينَ كَفَرُوا بِآيَاتِنَا هُمْ أَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ
እነዚያም በአንቀጾቻችን የካዱት እነርሱ የግራ ጓዶች ናቸው፡፡
20
Verse Detail
عَلَيْهِمْ نَارٌ مُّؤْصَدَةٌ
በእነርሱ ላይ የተዘጋች እሳት አልለች፡፡
عَلَيْهِمْ نَارٌ مُّؤْصَدَةٌ
በእነርሱ ላይ የተዘጋች እሳት አልለች፡፡