ቀሪ (አንባቢ)
የንባብ ዘዴ
1
ዝርዝር መረጃ
لَا أُقْسِمُ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
በዚህ አገር (በመካ) እምላለሁ፡፡
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
لَا أُقْسِمُ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
በዚህ አገር (በመካ) እምላለሁ፡፡
2
ዝርዝር መረጃ
وَأَنتَ حِلٌّ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትኾን፡፡
وَأَنتَ حِلٌّ بِهَـٰذَا الْبَلَدِ
አንተ በዚህ አገር ሰፋሪ ስትኾን፡፡
3
ዝርዝር መረጃ
وَوَالِدٍ وَمَا وَلَدَ
በወላጂም በወለዳቸውም ሰዎች (በአዳምና በዘሮቹ ሁሉ እምላለሁ)፡፡
وَوَالِدٍ وَمَا وَلَدَ
በወላጂም በወለዳቸውም ሰዎች (በአዳምና በዘሮቹ ሁሉ እምላለሁ)፡፡
4
ዝርዝር መረጃ
لَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ فِي كَبَدٍ
ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ኾኖ ፈጠርነው፡፡
لَقَدْ خَلَقْنَا الْإِنسَانَ فِي كَبَدٍ
ሰውን ሁሉ በእርግጥ በልፋት ውስጥ ኾኖ ፈጠርነው፡፡
5
ዝርዝር መረጃ
أَيَحْسَبُ أَن لَّن يَقْدِرَ عَلَيْهِ أَحَدٌ
በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን?
أَيَحْسَبُ أَن لَّن يَقْدِرَ عَلَيْهِ أَحَدٌ
በእርሱ ላይ አንድም የማይችል መኾኑን ይጠረጥራልን?
6
ዝርዝር መረጃ
يَقُولُ أَهْلَكْتُ مَالًا لُّبَدًا
«ብዙን ገንዘብ አጠፋሁ» ይላል፡፡
يَقُولُ أَهْلَكْتُ مَالًا لُّبَدًا
«ብዙን ገንዘብ አጠፋሁ» ይላል፡፡
7
ዝርዝር መረጃ
أَيَحْسَبُ أَن لَّمْ يَرَهُ أَحَدٌ
አንድም ያላየው መኾኑን ያስባልን?
أَيَحْسَبُ أَن لَّمْ يَرَهُ أَحَدٌ
አንድም ያላየው መኾኑን ያስባልን?
8
ዝርዝር መረጃ
أَلَمْ نَجْعَل لَّهُ عَيْنَيْنِ
ለእርሱ ሁለት ዓይኖችን አላደረግንለትምን?
أَلَمْ نَجْعَل لَّهُ عَيْنَيْنِ
ለእርሱ ሁለት ዓይኖችን አላደረግንለትምን?
9
ዝርዝር መረጃ
وَلِسَانًا وَشَفَتَيْنِ
ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፡፡
وَلِسَانًا وَشَفَتَيْنِ
ምላስንና ሁለት ከንፈሮችንም፡፡
10
ዝርዝር መረጃ
وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?
وَهَدَيْنَاهُ النَّجْدَيْنِ
ሁለትን መንገዶችም አልመራነውምን?
11
ዝርዝር መረጃ
فَلَا اقْتَحَمَ الْعَقَبَةَ
ዓቀበቲቱንም አልወጣም፡፡
فَلَا اقْتَحَمَ الْعَقَبَةَ
ዓቀበቲቱንም አልወጣም፡፡
12
ዝርዝር መረጃ
وَمَا أَدْرَاكَ مَا الْعَقَبَةُ
ዓቀበቲቱም (መውጣቷ) ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
وَمَا أَدْرَاكَ مَا الْعَقَبَةُ
ዓቀበቲቱም (መውጣቷ) ምን እንደኾነች ምን አሳወቀህ?
13
ዝርዝር መረጃ
فَكُّ رَقَبَةٍ
(እርሱ) ጫንቃን መልቀቅ ነው፡፡
فَكُّ رَقَبَةٍ
(እርሱ) ጫንቃን መልቀቅ ነው፡፡
14
ዝርዝር መረጃ
أَوْ إِطْعَامٌ فِي يَوْمٍ ذِي مَسْغَبَةٍ
ወይም የረኃብ ባለቤት በኾነ ቀን ማብላት፡፡
أَوْ إِطْعَامٌ فِي يَوْمٍ ذِي مَسْغَبَةٍ
ወይም የረኃብ ባለቤት በኾነ ቀን ማብላት፡፡
15
ዝርዝር መረጃ
يَتِيمًا ذَا مَقْرَبَةٍ
የዝምድና ባለቤት የኾነን የቲም፤
يَتِيمًا ذَا مَقْرَبَةٍ
የዝምድና ባለቤት የኾነን የቲም፤
16
ዝርዝር መረጃ
أَوْ مِسْكِينًا ذَا مَتْرَبَةٍ
ወይም የዐፈር ባለቤት የኾነን ድኻ (ማብላት ነው)፡፡
أَوْ مِسْكِينًا ذَا مَتْرَبَةٍ
ወይም የዐፈር ባለቤት የኾነን ድኻ (ማብላት ነው)፡፡
17
ዝርዝር መረጃ
ثُمَّ كَانَ مِنَ الَّذِينَ آمَنُوا وَتَوَاصَوْا بِالصَّبْرِ وَتَوَاصَوْا بِالْمَرْحَمَةِ
(ዐቀበቲቱን አልወጣም)፡፡ ከዚያም ከነዚያ ከአመኑትና በመታገስ አደራ ከተባባሉት፣ በማዘንም አደራ ከተባባሉት ሰዎች አልኾነም፡፡
ثُمَّ كَانَ مِنَ الَّذِينَ آمَنُوا وَتَوَاصَوْا بِالصَّبْرِ وَتَوَاصَوْا بِالْمَرْحَمَةِ
(ዐቀበቲቱን አልወጣም)፡፡ ከዚያም ከነዚያ ከአመኑትና በመታገስ አደራ ከተባባሉት፣ በማዘንም አደራ ከተባባሉት ሰዎች አልኾነም፡፡
18
ዝርዝር መረጃ
أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ
እነዚያ (ይህንን የፈጸሙ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡
أُولَـٰئِكَ أَصْحَابُ الْمَيْمَنَةِ
እነዚያ (ይህንን የፈጸሙ) የቀኝ ጓዶች ናቸው፡፡
19
ዝርዝር መረጃ
وَالَّذِينَ كَفَرُوا بِآيَاتِنَا هُمْ أَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ
እነዚያም በአንቀጾቻችን የካዱት እነርሱ የግራ ጓዶች ናቸው፡፡
وَالَّذِينَ كَفَرُوا بِآيَاتِنَا هُمْ أَصْحَابُ الْمَشْأَمَةِ
እነዚያም በአንቀጾቻችን የካዱት እነርሱ የግራ ጓዶች ናቸው፡፡
20
ዝርዝር መረጃ
عَلَيْهِمْ نَارٌ مُّؤْصَدَةٌ
በእነርሱ ላይ የተዘጋች እሳት አልለች፡፡
عَلَيْهِمْ نَارٌ مُّؤْصَدَةٌ
በእነርሱ ላይ የተዘጋች እሳት አልለች፡፡