ድምፅ አቅራቢ (Qari)
የአጫዋች ሁነታ (Play Mode)
1
Verse Detail
إِذَا الشَّمْسُ كُوِّرَتْ
ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَـٰنِ الرَّحِيمِ
إِذَا الشَّمْسُ كُوِّرَتْ
ፀሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤
2
Verse Detail
وَإِذَا النُّجُومُ انكَدَرَتْ
ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤
وَإِذَا النُّجُومُ انكَدَرَتْ
ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤
3
Verse Detail
وَإِذَا الْجِبَالُ سُيِّرَتْ
ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤
وَإِذَا الْجِبَالُ سُيِّرَتْ
ተራራዎችም በተነዱ ጊዜ፤
4
Verse Detail
وَإِذَا الْعِشَارُ عُطِّلَتْ
የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤
وَإِذَا الْعِشَارُ عُطِّلَتْ
የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤
5
Verse Detail
وَإِذَا الْوُحُوشُ حُشِرَتْ
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤
وَإِذَا الْوُحُوشُ حُشِرَتْ
እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤
6
Verse Detail
وَإِذَا الْبِحَارُ سُجِّرَتْ
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤
وَإِذَا الْبِحَارُ سُجِّرَتْ
ባሕሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤
7
Verse Detail
وَإِذَا النُّفُوسُ زُوِّجَتْ
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤
وَإِذَا النُّفُوسُ زُوِّجَتْ
ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤
8
Verse Detail
وَإِذَا الْمَوْءُودَةُ سُئِلَتْ
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
وَإِذَا الْمَوْءُودَةُ سُئِلَتْ
በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
9
Verse Detail
بِأَيِّ ذَنبٍ قُتِلَتْ
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤
بِأَيِّ ذَنبٍ قُتِلَتْ
በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤
10
Verse Detail
وَإِذَا الصُّحُفُ نُشِرَتْ
ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤
وَإِذَا الصُّحُفُ نُشِرَتْ
ጽሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤
11
Verse Detail
وَإِذَا السَّمَاءُ كُشِطَتْ
ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤
وَإِذَا السَّمَاءُ كُشِطَتْ
ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤
12
Verse Detail
وَإِذَا الْجَحِيمُ سُعِّرَتْ
ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤
وَإِذَا الْجَحِيمُ سُعِّرَتْ
ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤
13
Verse Detail
وَإِذَا الْجَنَّةُ أُزْلِفَتْ
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤
وَإِذَا الْجَنَّةُ أُزْلِفَتْ
ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤
14
Verse Detail
عَلِمَتْ نَفْسٌ مَّا أَحْضَرَتْ
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
عَلِمَتْ نَفْسٌ مَّا أَحْضَرَتْ
ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
15
Verse Detail
فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
فَلَا أُقْسِمُ بِالْخُنَّسِ
ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
16
Verse Detail
الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
الْجَوَارِ الْكُنَّسِ
ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
17
Verse Detail
وَاللَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
وَاللَّيْلِ إِذَا عَسْعَسَ
በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
18
Verse Detail
وَالصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
وَالصُّبْحِ إِذَا تَنَفَّسَ
በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
19
Verse Detail
إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
إِنَّهُ لَقَوْلُ رَسُولٍ كَرِيمٍ
እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡
20
Verse Detail
ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِينٍ
የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡
ذِي قُوَّةٍ عِندَ ذِي الْعَرْشِ مَكِينٍ
የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡
21
Verse Detail
مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡
مُّطَاعٍ ثَمَّ أَمِينٍ
በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡
22
Verse Detail
وَمَا صَاحِبُكُم بِمَجْنُونٍ
ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡
وَمَا صَاحِبُكُم بِمَجْنُونٍ
ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡
23
Verse Detail
وَلَقَدْ رَآهُ بِالْأُفُقِ الْمُبِينِ
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡
وَلَقَدْ رَآهُ بِالْأُفُقِ الْمُبِينِ
በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡
24
Verse Detail
وَمَا هُوَ عَلَى الْغَيْبِ بِضَنِينٍ
እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡
وَمَا هُوَ عَلَى الْغَيْبِ بِضَنِينٍ
እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡
25
Verse Detail
وَمَا هُوَ بِقَوْلِ شَيْطَانٍ رَّجِيمٍ
እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡
وَمَا هُوَ بِقَوْلِ شَيْطَانٍ رَّجِيمٍ
እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡
26
Verse Detail
فَأَيْنَ تَذْهَبُونَ
ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?
فَأَيْنَ تَذْهَبُونَ
ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?
27
Verse Detail
إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرٌ لِّلْعَالَمِينَ
እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡
إِنْ هُوَ إِلَّا ذِكْرٌ لِّلْعَالَمِينَ
እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡
28
Verse Detail
لِمَن شَاءَ مِنكُمْ أَن يَسْتَقِيمَ
ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡
لِمَن شَاءَ مِنكُمْ أَن يَسْتَقِيمَ
ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡
29
Verse Detail
وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡
وَمَا تَشَاءُونَ إِلَّا أَن يَشَاءَ اللَّهُ رَبُّ الْعَالَمِينَ
የዓለማት ጌታ አላህ ካልሻም አትሹም፡፡